Job Requirement
የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት ሆኖ ፕሮጀክቱ እስከሚጠናቀቅ ጊዜ ድረስ ውሉ የሚታደስ ይሆናል ፡፡
ፆታ፡ አይለይም
እድሜ፡ ከ50 ዓመት ያልበለጠ
ደመወዝ: 13,181
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
Job Overview
How to Apply
ማሳሰቢያ፡
የምዝገባ ቀን፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት
የስራ ልምድና ማስረጃው ላይ አገልግሎት ዘመን ቀን ወርና ዓ.ም እንዲሁም ይከፈላችው የነበርው የወር ደመወዝ በተጨማሪም መንግስታዊ ካልሆኑ መስሪያ ቤቶች የሚቀርቡ የስራ ልምዶች ከሆኑ ደግሞ የስራ ግብር ስለመከፈሉ በቂ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ፡፡
የስነ-ምግባር ችግር እንደሌለባቸው የሚገልፅ ደብዳቤ የስራ ልምድ ከተፃፈ 6ወር ያላለፈው ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባችኋል ፡፡
ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ
ፕሮ/ጽ/ቤቱ ቅጥሩን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜና ቦታ፡ በስልክ ይገለጻል
የምዝገባ ቦታ፡ ታ/ህ/ግ/ማስ/ፕሮ/ጽ/ቤት
ዲግሪና ከዚያ በላይ የሚጠይቁ የስራ መደቦች የትምህርት ማስረጃቸው አውተንትኬት / የተረጋገጠ መሆን አለበት፡፡
አድራሻ፡ ስታዲየም ኦሮሚያ ባህል ማዕከል አጠገብ ወይም የድሮው ኤርትራ ኤምባሲ ግቢ
ስልክ ቁጥር: 0997242382
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት