Job Requirement
- ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በማኔጅመንት፣በሰው ሀብት ማኔጅመንት፣በፐብሊክ ሄልዝ፣ በማህበራዊ
ሳይንስ፣በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ፣አውቶ መካኒክ፣ትራፊክ ኢንጂነሪንግ፣ትራፊክ ሳይንስ፣ በአካባቢ ጤና አጠባበቅና
በመሳሰሉት ቢኤ/ ኤም.ኤ ዲግሪ
- አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: 2/0 ዓመት
- ደረጃ: VIII
ደመወዝ: 18,266.00
Job Overview
-
Salary Offer
15.000 Br ~ 20.000 Br
-
Experience Level
Junior
-
Total Years Experience
0-2
-
Date Posted
March 25, 2026
-
Deadline Date
March 30, 2026
How to Apply
ማሳሰቢያ፡-
- የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት ሆኖ የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ ቁጥር 33
- የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከላይ ከተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ የሰራ/ች ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፣
- ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
- የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያልሞላው የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ ኮፒ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564
የፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት